QUANTITY SURVEYOR
Location | Addis Ababa, Ethiopia |
Date Posted | April 6, 2020 |
Category | Construction Engineering |
Job Type | Full-time |
Currency | ETB |
Description
JOB REQUIREMENT
- Required qualification:Degree in Civil Engineering or related field ,Diploma in Civil Engineering or related field
- Over all Experience:Minimum of 3 Years of Relevant experience in road construction and /or design projects
- Specific Experience;Minimum of 2 Years of Experience as a Quantity Surveyor in road construction / design projects
Place of work: Project
Applying Instructions
ከላይ የተጠቀሱ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና ከማይመለሰ ኮፒ፣ ካሪኩለም ቪቴ ጋር ይዘው ማስታወቂያው ለመጀመሪያ ጊዜ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ ቀናት ሜክሲኮ፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ጀርባ በሚገኘው ቢሮ አንደኛ ፎቅ ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡ የሚያዘው የስራ ልምድ ከምረቃ በኋላ ያለው መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ፣ ስልክ ቁጥር ዐ11 551 58 88 ፖ.ሣ.ቁ 41726
በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዲዛይንና ሱፐርቪዥን ሥራዎ ች ኮርፖሬሽን
የትራንስፖርት ዲዛይንና ቁጥጥር ስራዎች ዘርፍ