STRUCTURAL INSPECTOR
Location | Addis Ababa, Ethiopia |
Date Posted | October 13, 2020 |
Category | Construction Engineering |
Job Type | Contract |
Currency | ETB |
Description
JOB REQUIREMENT
- Required qualification : B. Sc. Civil engineer or relevant field of study
- Over all Experience: 2 years experience
- Specific Experience: Experience on highway projects in particular inspection of construction of bridge and related facilities and all other major drainage structures.
Place of work: Project
Applying Instructions
ከላይ የተጠቀሱ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና ከማይመለሰ ኮፒ፣ ካሪኩለም ቪቴ ጋር ይዘው ማስታወቂያው ለመጀመሪያ ጊዜ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ ቀናት ሜክሲኮ፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ጀርባ በሚገኘው ቢሮ አንደኛ ፎቅ ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡ የሚያዘው የስራ ልምድ ከምረቃ በኋላ ያለው መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ፣ ስልክ ቁጥር ዐ11 551 58 88 ፖ.ሣ.ቁ 41726
በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዲዛይንና ሱፐርቪዥን ሥራዎ ች ኮርፖሬሽን
የትራንስፖርት ዲዛይንና ቁጥጥር ስራዎች ዘርፍ