የሰው ሃይል ሥራ አስኪያጅ
Location | Addis Ababa, Ethiopia |
Date Posted | October 28, 2020 |
Category | Human Resource / HR Management |
Job Type | Full-time |
Currency | ETB |
Description
JOB REQUIREMENT
- የስራ ልምድ፡ -10 ዓመት እና ከዚያ በላይ
- መመዘኛ ፡ -በዲፕሎማ / በዲፕሎማ በሰው ኃይል አስተዳደር እና በተዛማጅ የትምህርት ዓይነቶች የሰራ/የሰራች ፣ የአስተዳደር ችሎታ ያለው/ያላት ፣ የደንበኞች አገልግሎት ችሎታ እና ከሌሎች ጋር የመስራት ችሎታ ፣ጥሩ የመግባባት ችሎታ ያለው/ያላጥ።
- የቅጥር አይነት፡- መደበኛ የስራ ሰዓት
- እድሜ፡ -40 ዓመት እና ከዚያ በላይ
- ደሞዝ፡ -ማራኪ ሆኖ በስምምነት
ግዴታ እና ሃላፊነት
- የሥራ ብቃት ቁጥጥር
- የቅጥር ምልመላ እና ምርጫ
- የሰራተኞች የስራ ላይ ግንኙነት ቁጥጥር
- የሥራ አፈፃፅም ቁጥጥር እና ክትትል
Applying Instructions
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በኢሜል አድራሻችን ይህ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 የስራ ቀናቶች ማመልከቻዎቻችሁን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
- የፓስፖርት መጠን ያለው ፎቶ (5×5)
- ለዚህ የስራ ምድብ በጥሩ ሁኔታ የተፃፈ ማመልከቻ ደብዳቤ
- የተሻሻለ የልምድ ማስረጃ ማህደርና ሎሎች የድጋፍ ሰነዶች
አድራሻ፡ [email protected]