This job posting expired and applications are no longer accepted.

ዳታ ኢንኮደር

at Sunshine construction PLC
Location Addis Ababa, Ethiopia
Date Posted March 19, 2020
Category Engineering
Job Type Full-time
Currency ETB

Description

JOB REQUIREMENT

  • በመካኒካል ምህንድስና በዲግሪ የተመረቀ ሆኖ አንድ አመት በዳታ ኢንኮደርነት የሠራ
  • እድሜ  :ከ55 ዓመት በታች

የሥራ ቦታ :አዲስ አበባ

Applying Instructions

ከላይ የተጠቀሰውን የመመዘኛ መስፈርቶች የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ስድስት የሥራ ቀናት የማይመለስ ኮፒ ማስረጃዎችን ከዋናው የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃዎችና ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር በመያዝ በኩባንያው ዋናው መ/ቤት የሰው (ይል አስተዳደር መምሪያ ቢሮ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስውቃለን፡፡

ሰንሻይን ኮንስትራክሽን (.የተ.የግል ማህበር ስልክ ቁጥር  0115513289 ቦሌ መንገድ ፍላሚንጎ ሬስቶራንት ፊትለፊት

WARNING: Do not to pay any money to get a job. Please report fraudulent jobs to info@newjobsethiopia.com