ፐርሶኔል ክፍል ኃላፊ (PERSONNEL SECTION HEAD)

at C and E BROTHERS STEEL FACTORY PLC
Location Afaan Oromo, Ethiopia
Date Posted July 31, 2020
Category Business Administration
Human Resource / HR
Management
Job Type Full-time
Currency ETB

Description

JOB REQUIREMENT

  • የትምህርት ደረጃ በማኔጅመንት (Management) ወይም በሰው ኃይል አስተዳደር (Human Resource Management) ወይም በቢዝነስ ማኔጅመንት (Business management) የትምህርት ዘርፍ በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/ች/ እና በሙያው በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ውስጥ 5(አምስት) እና ከዚያ በላይ በሙያው ያገለገለ/ች እንዲሁም የመሰረታዊ የኮምፒውተር ችሎታ (Basic Computer Skill Microsoft office word, excel and Access) ያለው/ያላት፡፡

የሥራ ቦታ  ፋብሪካ/ቢሾፍቱ/

ማሳሰቢያ ፡- አፋን ኦሮሞ(Afaan Oromo) ቋንቋ መናገር ፤ማንበብ እና መፃፍ የሚችል/የምትችል

 

Applying Instructions

መስፈርቶቹን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ7 የሥራ ቀናት ውስጥ በድርጅቱ ዋና መ/ቤተ ቢሮ በመቅረብ ወይም ከታች በተገለፁት የድርጅታችን የኢሜል አድራሻዎች  ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፅለን፤ በማመልከቻው አስፈላጊ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ፣ የማመልከቻ ደብዳቤ እና Curriculum vitae ማካተት ይገባል፡፡

[email protected] ወይም [email protected]

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0114302231/0111262149 ይደውሉ፡፡

WARNING: Do not to pay any money to get a job. Please report fraudulent jobs to info@newjobsethiopia.com