ENVIRONMENTALIST IV

at Ethiopian Construction Design & Supervision Works Corporation
Location Addis Ababa, Ethiopia
Date Posted August 17, 2020
Category Engineering
Social Sciences
Job Type Full-time
Currency ETB

Description

JOB REQUIREMENT

  • Required qualification: BSc.  In environmental Science/Civil & Environmental Engineering
  • Over all Experience:Min 6 years experience
  • Specific Experience;Specific  3 years Experience  in Planning and/or monitoring and Evaluation of Social Impact Assessment of road projects.

Place of work: Project

Applying Instructions

ከላይ የተጠቀሱ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና ከማይመለሰ ኮፒ፣ ካሪኩለም ቪቴ ጋር ይዘው ማስታወቂያው ለመጀመሪያ ጊዜ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ ቀናት ሜክሲኮ፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ጀርባ በሚገኘው ቢሮ አንደኛ ፎቅ ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡ የሚያዘው የስራ ልምድ ከምረቃ በኋላ ያለው መሆኑን እንገልፃለን፡፡

 አድራሻ፣    ስልክ ቁጥር   ዐ11 551 58 88  ፖ.ሣ.ቁ   41726

በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዲዛይንና ሱፐርቪዥን ሥራዎ ች ኮርፖሬሽን

የትራንስፖርት ዲዛይንና ቁጥጥር ስራዎች ዘርፍ

WARNING: Do not to pay any money to get a job. Please report fraudulent jobs to info@newjobsethiopia.com