OPERATION MANAGER የኦፕሬሽን ሥራ ኣስኬያጅ
Location | Addis Ababa, Ethiopia |
Date Posted | March 10, 2020 |
Category | Engineering |
Job Type | Full-time |
Currency | ETB |
Description
JOB REQUIREMENTS:
ተፈላጊ የት/ርት ደረጃ :- Minimum BSC Degree in Engineering OR Related Field of study
ተፈላጊ የሥራ ልምድ :- Minimum 8 years
ብዛት :- 01
ማሳሰብያ፡
- ለሁሉም የሥራ መደቦች ከተጠየቀዉ የሥራ ልምድ በኣብዛኛዉ በካርቶን ፋብሪካ የሰራ መሆን ኣለበት፡፡
- ለሁሉም የሥራ መደቦች የሥራ ቦታ ፋብሪካዉ በሚገኝበት በመቐለ ከተማ ነዉ፡፡
- ደመወዝ በስምምነት
- የቅጥር ሁኔታ በቆሚነት
Applying Instructions
ዓዂይ ትሬዲንግ ሃላ/የተ/የግ/ማህበር በትግራይ ክልል በመቐለ ከተማ የካርቶን ማምረቻ ፋብሪካ የገነባ ሲሆን የማምረት ሥራውን ለመጀምር ሰራተኞች ኣወዳድሮ መቅጠር ስለሚፈልግ ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ኣመልካቾች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ኦርጅናል እና ኮፒ ዶኩመንታችሁ በመያዝ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
አድራሻ በመቐለ ባዛር ኣጠገብ ዳዕሮ ህንፃ 4ኞፎቅ`
Email [email protected], Mobile 0929929150/0914722361,P.O.Box 1170