SENIOR HIGHWAY ENGINEER
Location | Addis Ababa, Ethiopia |
Date Posted | August 17, 2020 |
Category | Construction Engineering |
Job Type | Full-time |
Currency | ETB |
Description
JOB REQUIREMENT
- Required qualification: Bsc Degree and above in Civil Engineering or related fields
- Over all Experience:Minimum of 8 Years of experience in road construction and/or Design Projects
- Specific Experience;Minimum of 4 years of Experience as Highway Engineer in road design / Construction projects and 3 years of Experience in road design
Place of work: Head Office and Project
Applying Instructions
ከላይ የተጠቀሱ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና ከማይመለሰ ኮፒ፣ ካሪኩለም ቪቴ ጋር ይዘው ማስታወቂያው ለመጀመሪያ ጊዜ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ ቀናት ሜክሲኮ፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ጀርባ በሚገኘው ቢሮ አንደኛ ፎቅ ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡ የሚያዘው የስራ ልምድ ከምረቃ በኋላ ያለው መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ፣ ስልክ ቁጥር ዐ11 551 58 88 ፖ.ሣ.ቁ 41726
በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዲዛይንና ሱፐርቪዥን ሥራዎ ች ኮርፖሬሽን
የትራንስፖርት ዲዛይንና ቁጥጥር ስራዎች ዘርፍ