SENIOR STRUCTURAL ENGINEER

at Ethiopian Construction Design & Supervision Works Corporation
Location Addis Ababa, Ethiopia
Date Posted April 6, 2020
Category Construction
Engineering
Job Type Full-time
Currency ETB

Description

JOB REQUIREMENT

  • Required qualification:Bsc Degree and above  in Civil Engineering or related fields
  • Over all Experience:Minimum of 8 Years of experience in road construction and/or Design Projects
  • Specific Experience;Minimum of 2  Years of Experience as a Structural Engineer on road and/or bridge construction and/or design projects

Place of work: Head Office and Project

Applying Instructions

ከላይ የተጠቀሱ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና ከማይመለሰ ኮፒ፣ ካሪኩለም ቪቴ ጋር ይዘው ማስታወቂያው ለመጀመሪያ ጊዜ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ ቀናት ሜክሲኮ፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ጀርባ በሚገኘው ቢሮ አንደኛ ፎቅ ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡ የሚያዘው የስራ ልምድ ከምረቃ በኋላ ያለው መሆኑን እንገልፃለን፡፡

 አድራሻ፣    ስልክ ቁጥር   ዐ11 551 58 88  ፖ.ሣ.ቁ   41726

በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዲዛይንና ሱፐርቪዥን ሥራዎ ች ኮርፖሬሽን

የትራንስፖርት ዲዛይንና ቁጥጥር ስራዎች ዘርፍ

WARNING: Do not to pay any money to get a job. Please report fraudulent jobs to info@newjobsethiopia.com